Uncategorized

6ኛው የኢትዮ – USA የንግድና የኢንቨስትመንት ፎረም

6ኛው የኢትዮ – USA የንግድና የኢንቨስትመንት ፎረም ዋፋ ማርኬቲንግና ፕሮሞሽን ያዘጋጀው 6ኛው የኢትዮ – USA የንግድና የኢንቨስትመንት ፎረም የፊታችን ረቡዕ ሚያዝያ 4/2015 በዋሽንግተን ዲሲ ይካሄዳል። ዋፋ ማርኬቲንግና  ፕሮሞሽን ከውጪ ጉዳይ ሚኒስቴር ፣ በዋሽንግተን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ፣ በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲ  እንዲሁም ከ CCA (Corporate Commission on Africa) ጋር በጥምረት የሚያዘጋጀው ፎረሙ የኢትዮጵያ እና የአሜሪካ የንግድ …

6ኛው የኢትዮ – USA የንግድና የኢንቨስትመንት ፎረም Read More »

እንኳን ደስ አለን!!!

እንኳን ደስ አለን!!! ‘The business excutive’ የተሰኘው አህጉር አቀፍ ተቋም ባዘጋጀው “የአመቱ የአፍሪካ ምርጥ ሴቶች” ሽልማት የድርጅታችን ስራ አስኪያጅ ወ/ሮ ፋንታዬ ጌታነህ በኢትየጵያ የማርኬቲንግና የፕሮሞሽን ዘርፍ ላበረከቱት አስተዋፅኦ ከአመቱ የአፍሪካ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሴቶች ዝርዝር ውስጥ ተካተዋል። በዝርዝሩ ላይ ከፍተኛ የመንግስት የስራ  ኃላፊዎች የሆኑት ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ፣ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ እንዲሁም ዶ/ር ሊያ ታደሰ ይገኙበታል። ተቋማችን …

እንኳን ደስ አለን!!! Read More »

Scroll to Top