ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ እና ልዑካን ቡድናቸው ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሩዋንዳ ኪጋሊ ገብተዋል።wafaadmin | Posted on August 30, 2021 | ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኪጋሊ በሚኖራቸው ቆይታ ከሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ ጋር እንደሚወያዩ ከጠቅላይ ሚኒስቴር ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እና ልዑካን ቡድናቸው ዛሬ ጠዋት ኡጋንዳ ካምፓላ ይፋዊ የስራ ጉብኘት ማድረጋቸው ይታወሳል። ነሐሴ 24, 2013 ዓ.ም Please follow and like us: Post Navigation ← Previous PostNext Post →