ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊተር ገፃቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ÷ ኢትዮጵያ አሁን የገጠማትን ፈተና በድል ትሻገረዋለች ብለዋል፡፡wafaadmin | Posted on July 30, 2021 | በድል የምትሻገረውን ኢትዮጵያ ለማልበስ አረንጓዴ አሻራችንን እናሳርፍ ሲሉም መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ለዚህም ኢትዮጵያን ለማዳን እንዘምታለን፤ ኢትዮጵያን ለማልበስ እንተክላለን ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ፡፡ (ኤፍ ቢ ሲ) ሐምሌ 23, 2013 ዓ.ም Please follow and like us: Post Navigation ← Previous PostNext Post →