ሮተሪ ኢትዮጵያ የኮቪድ 19 መከላከያ ቁሳቁሶችን 23 ለሚሆኑ የጤና ተቋማት እንዲደርስ ድጋፍ አድርጓል።wafaadmin | Posted on July 12, 2021 | የጤና ሚኒስቴር ዶክተር ሊያ ታደሰ በርክክብ ስነስርዓቱ ላይ በመገኘት ሮተሪ ኢትዮጵያን ጨምሮ ለአቢሲኒያ ባንክ ፣ የሮታሪ ክለብ ቦን ፣ የሮታሪ ክበብ አዲስ አበባ አራዳ ፣ መርክ ፋሚሊ ፋውንዴሽን ፣ የሮታሪ ወረዳ 1810 እና የሮታሪ ኢንተርናሽናል የሮታሪ ፋውንዴሽን በዛሬው እለት ላበረከቱት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እና ድጋፍ ማመስገናቸውን ከሚኒስቴሩ ያገነነው መረጃ ያመለክታል፡፡ (ኤፍ ቢ ሲ) ሐምሌ 05, 2013 ዓ.ም Please follow and like us: Post Navigation ← Previous PostNext Post →